-
ዘኁልቁ 14:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 “‘“እኔ ይሖዋ ተናግሬአለሁ። በእኔ ላይ ተባብሮ በተነሳው በዚህ ክፉ ማኅበረሰብ ላይ በእርግጥ ይህን አደርጋለሁ፦ መጨረሻቸው በዚህ ምድረ በዳ ይሆናል፤ እዚሁም ይሞታሉ።+
-
-
1 ቆሮንቶስ 10:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ይሁንና አምላክ በአብዛኞቹ ስላልተደሰተ በምድረ በዳ ወድቀው ቀርተዋል።+
-