-
መዝሙር 32:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ጻድቃን ሆይ፣ በይሖዋ ደስ ይበላችሁ፤ ሐሴትም አድርጉ፤
ልበ ቀና የሆናችሁ ሁሉ፣ እልል በሉ።
-
-
መዝሙር 100:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ይሖዋን በደስታ አገልግሉት።+
በእልልታ ወደ ፊቱ ቅረቡ።
-
-
ፊልጵስዩስ 4:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ። ደግሜ እላለሁ ደስ ይበላችሁ!+
-