-
ዘዳግም 26:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ከዚያም አንተ፣ ሌዋዊውና በመካከልህ የሚኖረው የባዕድ አገር ሰው አምላክህ ይሖዋ ለአንተና ለቤተሰብህ በሰጠው መልካም ነገር ሁሉ ትደሰታላችሁ።+
-
-
መዝሙር 100:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ይሖዋን በደስታ አገልግሉት።+
በእልልታ ወደ ፊቱ ቅረቡ።
-