-
ዘዳግም 19:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 “አምላክህ ይሖዋ እንድትወርሳት በሚሰጥህ ምድር ውስጥ ርስትህን በምትቀበልበት ጊዜ የቀድሞ አባቶችህ የከለሉትን ወሰን በማለፍ የባልንጀራህን የድንበር ምልክት አትንካ።+
-
-
ምሳሌ 23:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 የጥንቱን የወሰን ምልክት ከቦታው አታንቀሳቅስ፤+
ደግሞም አባት የሌላቸውን ልጆች መሬት አትያዝ።
-