-
ኢያሱ 8:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ከተማዋን እንደያዛችሁም በእሳት አቃጥሏት።+ ይሖዋ ባዘዘው መሠረት አድርጉ። እንግዲህ እኔ አዝዣችኋለሁ።”
-
-
ኢያሱ 8:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ኢያሱም ጋይን በእሳት አጋያት፤ ከተማዋንም የፍርስራሽ ክምር ሆና እንድትቀር አደረጋት፤+ እስከ ዛሬም ድረስ ባድማ ናት።
-