የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘሌዋውያን 19:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 “‘የሕዝብህን ልጆች አትበቀል፤+ በእነሱም ላይ ቂም አትያዝ፤ ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ።+ እኔ ይሖዋ ነኝ።

  • 1 ሳሙኤል 24:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 አብረውት የነበሩትንም ሰዎች “ይሖዋ በቀባው በጌታዬ ላይ እጄን በማንሳት እንዲህ ያለውን ድርጊት መፈጸም በይሖዋ ዓይን ፈጽሞ የማይታሰብ ነገር ነው፤ ምክንያቱም እሱ ይሖዋ የቀባው ነው”+ አላቸው።

  • 1 ዜና መዋዕል 16:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ‘የቀባኋቸውን አገልጋዮቼን አትንኩ፤

      በነቢያቴም ላይ አንዳች ክፉ ነገር አታድርጉ’ አላቸው።+

  • መዝሙር 105:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 “የቀባኋቸውን አገልጋዮቼን አትንኩ፤

      በነቢያቴም ላይ አንዳች ክፉ ነገር አታድርጉ” አላቸው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ