-
1 ሳሙኤል 17:50አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
50 በዚህ ሁኔታ ዳዊት ፍልስጤማዊውን በወንጭፍና በድንጋይ አሸነፈው፤ ዳዊት በእጁ ሰይፍ ባይዝም ፍልስጤማዊውን መትቶ ገደለው።+
-
-
1 ሳሙኤል 18:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 እየጨፈሩ የነበሩት ሴቶችም እንዲህ እያሉ ዘፈኑ፦
“ሳኦል ሺዎችን ገደለ፤
ዳዊት ደግሞ አሥር ሺዎችን ገደለ።”+
-