የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሆሴዕ 13:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ሰማርያ በአምላኳ ላይ ስላመፀች+ ተጠያቂ ትሆናለች።+

      በሰይፍ ይወድቃሉ፤+

      ልጆቻቸው ይፈጠፈጣሉ፤

      የእርጉዝ ሴቶቻቸውም ሆድ ይቀደዳል።”

  • አሞጽ 3:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘ጠላት ምድሪቱን ይከባል፤+

      ብርታትሽን ያሟጥጣል፤

      የማይደፈሩ ማማዎችሽም ይበዘበዛሉ።’+

  • ሚክያስ 1:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ሰማርያን በሜዳ እንደሚገኝ የፍርስራሽ ክምር፣

      ወይን እንደሚተከልበትም ስፍራ አደርጋታለሁ፤

      ድንጋዮቿን ወደ ሸለቆ እወረውራለሁ፤*

      መሠረቶቿንም አራቁታለሁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ