-
ዘፀአት 14:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ፈርዖን ወደ እነሱ ሲቀርብ እስራኤላውያን ቀና ብለው ተመለከቱ፤ ግብፃውያኑ እነሱን እየተከታተሏቸው ነበር። እስራኤላውያንም ተሸበሩ፤ ወደ ይሖዋም ይጮኹ ጀመር።+
-
-
2 ዜና መዋዕል 13:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 የይሁዳ ሰዎች ዙሪያቸውን ሲመለከቱ ከፊትና ከኋላ መከበባቸውን አዩ። በዚህ ጊዜ ወደ ይሖዋ ጮኹ፤+ ካህናቱም መለከቶቹን በኃይል ነፉ።
-