-
ዘኁልቁ 10:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ካህናት የሆኑት የአሮን ወንዶች ልጆች መለከቶቹን ይንፉ፤+ መለከቶቹን በዚህ መንገድ መጠቀም በትውልዶቻችሁ ሁሉ ለእናንተ ዘላቂ ደንብ ሆኖ ያገለግላል።
-
-
2 ዜና መዋዕል 29:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 በመሆኑም ሌዋውያኑ የዳዊትን የሙዚቃ መሣሪያዎች፣ ካህናቱ ደግሞ መለከቶችን+ ይዘው ቆሙ።
-