የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 126:1-3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 126 ይሖዋ የጽዮንን ምርኮኞች መልሶ በሰበሰበ ጊዜ፣+

      ሕልም የምናይ መስሎን ነበር።

       2 በዚያን ጊዜ አፋችን በሳቅ፣

      አንደበታችንም በእልልታ ተሞላ።+

      ያን ጊዜ ብሔራት እንዲህ አሉ፦

      “ይሖዋ ታላላቅ ነገሮች አደረገላቸው።”+

       3 ይሖዋ ታላላቅ ነገሮች አደረገልን፤+

      እኛም እጅግ ተደሰትን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ