የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዕዝራ 3:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 “እሱ ጥሩ ነውና፤ ለእስራኤል የሚያሳየውም ታማኝ ፍቅር ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና”+ በማለት እየተቀባበሉ+ ይሖዋን ማወደስና ማመስገን ጀመሩ። ከዚያም ሕዝቡ ሁሉ የይሖዋ ቤት መሠረት በመጣሉ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይሖዋን አወደሰ።

  • መዝሙር 106:47
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 47 ይሖዋ አምላካችን ሆይ፣ አድነን፤+

      ደግሞም ለቅዱስ ስምህ ምስጋና እንድናቀርብ፣

      አንተንም በማወደስ ሐሴት እንድናደርግ፣*+

      ከብሔራት ሰብስበን።+

  • ኢሳይያስ 49:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 እናንተ ሰማያት፣ እልል በሉ፤ አንቺም ምድር፣ ሐሴት አድርጊ።+

      ተራሮች በደስታ እልል ይበሉ።+

      ይሖዋ ሕዝቡን አጽናንቷልና፤+

      ለተጎሳቆሉት ሕዝቦቹም ምሕረት ያሳያል።+

  • ኤርምያስ 31:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 እነሱም መጥተው በጽዮን ከፍ ያለ ቦታ በደስታ እልል ይላሉ፤+

      ደግሞም በይሖዋ ጥሩነት፣*

      በእህሉ፣ በአዲሱ የወይን ጠጅ፣+ በዘይቱ

      እንዲሁም በመንጎቹ ግልገሎችና በከብቶቹ ጥጆች የተነሳ ፊታቸው ይፈካል።+

      ውኃ እንደጠገበ የአትክልት ቦታ ይሆናሉ፤*+

      ከእንግዲህም ወዲህ አይደክሙም።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ