የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 16:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ቁጣው ቦጫጨቀኝ፤ በጥላቻ ተመለከተኝ።+

      ጥርሱን አፋጨብኝ።

      ባላጋራዬ በዓይኑ ወጋኝ።+

  • ኢዮብ 19:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ቁጣው በእኔ ላይ ነደደ፤

      እንደ ጠላቱም ቆጠረኝ።+

  • ኢዮብ 33:8-11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይሁንና የተናገርከውን ሰምቻለሁ፤

      አዎ፣ እነዚህን ቃላት ስሰማ ቆይቻለሁ፦

       9 ‘ከበደል ነፃ ነኝ፤+

      ንጹሕ ነኝ፤ ጥፋትም የለብኝም።+

      10 አምላክ ግን እኔን ለመቃወም ምክንያት ይፈልጋል፤

      እንደ ጠላቱ ይቆጥረኛል።+

      11 እግሬን በእግር ግንድ ያስራል፤

      መንገዴንም ሁሉ ይመረምራል።’+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ