-
ምሳሌ 8:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ሰማያትን ባዘጋጀ ጊዜ+ በዚያ ነበርኩ፤
በውኃዎች ላይ የአድማስን ምልክት* ባደረገ ጊዜ፣+
-
ኤርምያስ 5:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ‘እኔን አትፈሩም?’ ይላል ይሖዋ፤
‘በፊቴስ ልትሸበሩ አይገባም?
ውኃው አልፎ እንዳይሄድ፣ በማይሻር ድንጋጌ
አሸዋውን የባሕሩ ወሰን አድርጌ የሠራሁት እኔ ነኝ።
ሞገዶቹ ቢናወጡም ጥሰው መሄድ አይችሉም፤
ቢያስገመግሙም ከዚያ አልፈው መሄድ አይችሉም።+
-
-
-