-
ኢዮብ 10:18, 19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 ታዲያ ከማህፀን ለምን አወጣኸኝ?+
ምነው የሰው ዓይን ሳያየኝ በሞትኩ ኖሮ!
19 እንዳልተፈጠርኩ በሆንኩ ነበር!
በቀጥታ ከማህፀን ወደ መቃብር በተወሰድኩ ነበር!’
-
18 ታዲያ ከማህፀን ለምን አወጣኸኝ?+
ምነው የሰው ዓይን ሳያየኝ በሞትኩ ኖሮ!
19 እንዳልተፈጠርኩ በሆንኩ ነበር!
በቀጥታ ከማህፀን ወደ መቃብር በተወሰድኩ ነበር!’