የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 33:16-18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 በዚያን ጊዜ ጆሯቸውን ይከፍታል፤+

      መመሪያውንም እንዲገነዘቡ ያደርጋል፤*

      17 ይህም ሰውን ከስህተት ይመልስ ዘንድ፣+

      ደግሞም ሰውን ከኩራት ይጠብቅ ዘንድ ነው።+

      18 አምላክ ነፍሱን* ከጉድጓድ* ያድናል፤+

      ሕይወቱ በሰይፍ* እንዳይጠፋ ይታደገዋል።

  • ኢሳይያስ 1:19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 እሺ ብትሉና ብትታዘዙ

      የምድሪቱን መልካም ፍሬ ትበላላችሁ።+

      20 እንቢ ብትሉና ብታምፁ ግን

      ሰይፍ ይበላችኋል፤+

      የይሖዋ አፍ ይህን ተናግሯልና።”

  • ሮም 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 ይሁን እንጂ ጠብ ወዳዶች በሆኑትና ለእውነት ከመታዘዝ ይልቅ ለዓመፅ በሚታዘዙት ላይ ቁጣና መዓት ይወርድባቸዋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ