-
ኢሳይያስ 40:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ማስተዋል ለማግኘት ከማን ጋር ተማከረ?
የፍትሕን መንገድ ያስተማረው
አሊያም እውቀትን ያካፈለው ማን ነው?
ደግሞስ የእውነተኛ ማስተዋልን ጎዳና ያሳየው ማን ነው?+
-
-
ሮም 9:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 እንግዲህ ምን እንበል? አምላክ ፍትሕ ያዛባል ማለት ነው? በፍጹም!+
-