የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 18:45
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 45 በዚህ ጊዜ ሰማዩ በደመና ጠቆረ፤ ነፋስም ነፈሰ፤ ከባድ ዝናብም ይጥል ጀመር፤+ አክዓብም እየጋለበ ወደ ኢይዝራኤል+ ሄደ።

  • ኢዮብ 36:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 የደመናትን ንብርብር፣

      ከድንኳኑም የሚሰማውን ነጎድጓድ+ ማን ሊያስተውል ይችላል?

  • ኢዮብ 36:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 በእነዚህም ሕዝቦችን ያኖራል፤*

      ምግብ አትረፍርፎ ይሰጣቸዋል።+

  • ኢዮብ 38:25-27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ለዶፍ መውረጃን፣

      ነጎድጓድ ለቀላቀለ ጥቁር ደመናም መንገድን ያዘጋጀ ማን ነው?+

      26 አንድም ሰው በሌለበት ቦታ፣

      ሰውም በማይኖርበት ምድረ በዳ የሚያዘንበው፣+

      27 የወደመውን ጠፍ መሬት የሚያረካው፣

      ሣርንም የሚያበቅለው ማን ነው?+

  • ያዕቆብ 5:17, 18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ