የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 11:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ ጻድቅ ነውና፤+ የጽድቅ ሥራዎችን ይወዳል።+

      ቅን የሆኑ ሰዎች ፊቱን ያያሉ።*+

  • መዝሙር 33:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ጽድቅንና ፍትሕን ይወዳል።+

      ምድር በይሖዋ ታማኝ ፍቅር ተሞልታለች።+

  • መዝሙር 37:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ይሖዋ ፍትሕን ይወዳልና፤

      ታማኝ አገልጋዮቹንም አይተዋቸውም።+

      ע [አይን]

      ምንጊዜም ጥበቃ ያገኛሉ፤+

      የክፉዎች ዘር ግን ይጠፋል።+

  • መዝሙር 71:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 አምላክ ሆይ፣ ጽድቅህ እጅግ ታላቅ ነው፤+

      ታላላቅ ነገሮችን አከናውነሃል፤

      አምላክ ሆይ፣ እንደ አንተ ያለ ማን ነው?+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ