የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 18:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ለይሖዋ የሚሳነው ነገር አለ?+ የዛሬ ዓመት በዚሁ በተወሰነው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ፤ ሣራም ወንድ ልጅ ትወልዳለች።”

  • መዝሙር 135:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በሰማይና በምድር፣ በባሕሮችና በጥልቆች ውስጥ

      ይሖዋ ደስ ያሰኘውን ነገር ሁሉ ያደርጋል።+

  • ኢሳይያስ 43:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ደግሞም እኔ ምንጊዜም ያው ነኝ፤+

      ከእጄም አንዳች ነገር ሊነጥቅ የሚችል የለም።+

      እርምጃ በምወስድበት ጊዜ ሊያግድ የሚችል ማን ነው?”+

  • ኢሳይያስ 55:10, 11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኤርምያስ 32:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 “አቤቱ፣ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ሆይ! እነሆ፣ አንተ ሰማያትንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ሠርተሃል።+ አንተ ምንም የሚሳንህ ነገር የለም፤

  • ማርቆስ 10:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 ኢየሱስም ደቀ መዛሙርቱን ትኩር ብሎ በመመልከት “ይህ በሰዎች ዘንድ አይቻልም፤ በአምላክ ዘንድ ግን እንዲህ አይደለም፤ በአምላክ ዘንድ ሁሉ ነገር ይቻላል” አለ።+

  • ሉቃስ 18:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 እሱም “በሰዎች ዘንድ የማይቻል፣ በአምላክ ዘንድ ይቻላል” አለ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ