-
2 ዜና መዋዕል 25:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 በዚህ ጊዜ አሜስያስ የእውነተኛውን አምላክ ሰው “ታዲያ ለእስራኤል ወታደሮች የሰጠሁት 100 ታላንት ምን ይሁን?” አለው። የእውነተኛውም አምላክ ሰው “ይሖዋ ከዚህ እጅግ የሚበልጥ ሊሰጥህ ይችላል” ሲል መለሰለት።+
-
-
ምሳሌ 22:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ትሕትናና ይሖዋን መፍራት
ሀብት፣ ክብርና ሕይወት ያስገኛል።+
-