የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 34:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 የአምላክ ዓይኖች የሰውን መንገድ ይመለከታሉና፤+

      ደግሞም እርምጃውን ሁሉ ያያል።

  • ምሳሌ 5:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 የሰው መንገድ በይሖዋ ዓይኖች ፊት ነውና፤

      እሱ መንገዱን ሁሉ ይመረምራል።+

  • ኤርምያስ 16:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ዓይኖቼ በሚያደርጉት ነገር ሁሉ* ላይ ነውና።

      ከፊቴ አልተሸሸጉም፤

      በደላቸውም ከዓይኔ አልተሰወረም።

  • ዕብራውያን 4:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ደግሞም ከአምላክ እይታ የተሰወረ አንድም ፍጥረት የለም፤+ ይልቁንም ተጠያቂዎች በሆንበት+ በእሱ ዓይኖች ፊት ሁሉም ነገር የተራቆተና ገሃድ የወጣ ነው።

  • 1 ጴጥሮስ 3:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ