የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 18:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 በጻድቁም ሆነ በኃጢአተኛው ላይ ተመሳሳይ ነገር እንዲደርስ የሚያደርግ እንዲህ ዓይነት እርምጃ በመውሰድ ጻድቁን ከኃጢአተኛው ጋር አንድ ላይ ትገድላለህ ብሎ ማሰብ ፈጽሞ የማይሆን ነገር ነው!+ ይህ በአንተ ዘንድ ፈጽሞ የማይታሰብ ነገር ነው።+ የምድር ሁሉ ዳኛ ትክክል የሆነውን ነገር አያደርግም?”+

  • መዝሙር 85:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ታማኝነት ከምድር ትበቅላለች፤

      ጽድቅም ከሰማያት ወደ ታች ይመለከታል።+

  • ኢሳይያስ 26:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ሁለንተናዬ* በሌሊት አንተን ለማግኘት ይጓጓል፤

      አዎ፣ መንፈሴ አንተን በጥብቅ ትፈልጋለች፤+

      በምድር ላይ በምትፈርድበት ጊዜ

      የምድሪቱ ነዋሪዎች ስለ ጽድቅ+ ይማራሉና።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ