መዝሙር 57:4 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 4 አንበሶች ከበውኛል፤*+ሊውጡኝ በሚፈልጉ ሰዎች መካከል ለመተኛት ተገድጃለሁ፤ጥርሳቸው ጦርና ፍላጻ ነው፤ምላሳቸውም የተሳለ ሰይፍ ነው።+ መዝሙር 64:3 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 3 እነሱ ምላሳቸውን እንደ ሰይፍ ይስላሉ፤መርዘኛ ቃላቸውን እንደ ቀስት ያነጣጥራሉ፤