የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 15:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ጠላትም ‘አሳድዳቸዋለሁ! አሳድጄ እደርስባቸዋለሁ!

      እስክጠግብም* ድረስ ምርኮን እከፋፈላለሁ!

      ሰይፌን እመዛለሁ! እጄም ታንበረክካቸዋለች!’ አለ።+

      10 አንተም እስትንፋስህን እፍ አልክ፤ ባሕሩም ከደናቸው፤+

      እነሱም ኃያል በሆኑ ውኃዎች ውስጥ እንደ አረር ሰመጡ።

  • 1 ሳሙኤል 2:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በትዕቢት መናገራችሁን ተዉ፤

      የእብሪት ቃል ከአፋችሁ አይውጣ፣

      ይሖዋ ሁሉን የሚያውቅ አምላክ ነውና፣+

      ተግባርን ሁሉ በትክክል የሚመዝን እሱ ነው።

  • ሕዝቅኤል 28:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “የሰው ልጅ ሆይ፣ የጢሮስን ገዢ እንዲህ በለው፦ ‘ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “ልብህ ከመታበዩ የተነሳ+ ‘እኔ አምላክ ነኝ።

      በባሕሩ መካከል በአምላክ ዙፋን ላይ እቀመጣለሁ’ ትላለህ።+

      በልብህ አምላክ እንደሆንክ የምታስብ ቢሆንም

      አንተ ሰው እንጂ አምላክ አይደለህም።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ