-
ኢዮብ 17:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ከሐዘን የተነሳ ዓይኔ ፈዘዘ፤+
እጆቼና እግሮቼም እንደ ጥላ ሆኑ።
-
-
መዝሙር 42:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 እንባዬ ቀን ከሌት ምግብ ሆነኝ፤
ሰዎች ቀኑን ሙሉ “አምላክህ የት አለ?” እያሉ ይሳለቁብኛል።+
-
-
ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:49አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
49 ዓይኖቼ ያለማቋረጥና ያለእረፍት ያነባሉ፤+
-