-
መዝሙር 8:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 የጣቶችህን ሥራ ሰማያትን፣
አንተ የሠራሃቸውን ጨረቃንና ከዋክብትን ስመለከት፣+
-
ኢሳይያስ 48:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እነሱን ስጠራቸው በአንድነት ይቆማሉ።
-
-
ዕብራውያን 1:10-12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ደግሞም እንዲህ ይላል፦ “ጌታ ሆይ፣ አንተ በመጀመሪያ የምድርን መሠረት ጣልክ፤ ሰማያትም የእጆችህ ሥራ ናቸው። 11 እነሱ ይጠፋሉ፤ አንተ ግን ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፤ 12 እንደ ካባ፣ እንደ ልብስም ትጠቀልላቸዋለህ፤ ደግሞም እንደ ልብስ ትለውጣቸዋለህ። አንተ ግን ያው ነህ፤ ዘመንህም ፍጻሜ የለውም።”+
-
-
-