የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 40:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 እሱ ክብ* ከሆነችው ምድር በላይ ይኖራል፤+

      በእሷም ላይ የሚኖሩት እንደ ፌንጣ ናቸው።

      እሱ ሰማያትን እንደ ስስ ጨርቅ ይዘረጋል፤

      እንደ መኖሪያ ድንኳንም ይወጥራቸዋል።+

  • ኢሳይያስ 42:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ሰማያትን የፈጠረውና የዘረጋው፣+

      ምድርንና በውስጧ ያሉትን ነገሮች ሁሉ የሠራው፣+

      በላይዋም ለሚኖሩ ሰዎች እስትንፋስን፣+

      በእሷም ላይ ለሚመላለሱ መንፈስን የሰጠው+

      እውነተኛው አምላክ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ