1 ዜና መዋዕል 16:8-13 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 8 “ይሖዋን አመስግኑ፤+ ስሙን ጥሩ፤ሥራውን በሕዝቦች መካከል አስታውቁ!+ 9 ለእሱ ዘምሩ፤ የውዳሴም መዝሙር ዘምሩለት፤+አስደናቂ በሆኑት ሥራዎቹ ሁሉ ላይ አሰላስሉ።*+ 10 በቅዱስ ስሙ ተኩራሩ።+ ይሖዋን የሚፈልጉ ሰዎች፣ ልባቸው ሐሴት ያድርግ።+ 11 ይሖዋንና ብርታቱን ፈልጉ።+ ፊቱን ሁልጊዜ እሹ።+ 12 ያከናወናቸውን አስደናቂ ሥራዎች፣ተአምራቱንና የተናገረውን ፍርድ አስታውሱ፤+13 እናንተ የአገልጋዩ የእስራኤል ዘሮች፣+እሱ የመረጣችሁ የያዕቆብ ልጆች፣+ ይህን አስታውሱ። መዝሙር 96:3 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 3 ክብሩን በብሔራት፣አስደናቂ ሥራዎቹንም በሕዝቦች ሁሉ መካከል አስታውቁ።+ መዝሙር 145:11, 12 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 11 የንግሥናህን ክብር ያውጃሉ፤+ስለ ኃያልነትህም ይናገራሉ፤+ל [ላሜድ] 12 ይህም ለሰዎች ታላላቅ ሥራዎችህንና+የንግሥናህን ታላቅ ክብር+ ያስታውቁ ዘንድ ነው። ኢሳይያስ 12:4 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 4 በዚያም ቀን እንዲህ ትላላችሁ፦ “ይሖዋን አመስግኑ! ስሙን ጥሩ፤ሥራውን በሕዝቦች መካከል አስታውቁ!+ ስሙ ከፍ ከፍ ማለቱን አውጁ።+
8 “ይሖዋን አመስግኑ፤+ ስሙን ጥሩ፤ሥራውን በሕዝቦች መካከል አስታውቁ!+ 9 ለእሱ ዘምሩ፤ የውዳሴም መዝሙር ዘምሩለት፤+አስደናቂ በሆኑት ሥራዎቹ ሁሉ ላይ አሰላስሉ።*+ 10 በቅዱስ ስሙ ተኩራሩ።+ ይሖዋን የሚፈልጉ ሰዎች፣ ልባቸው ሐሴት ያድርግ።+ 11 ይሖዋንና ብርታቱን ፈልጉ።+ ፊቱን ሁልጊዜ እሹ።+ 12 ያከናወናቸውን አስደናቂ ሥራዎች፣ተአምራቱንና የተናገረውን ፍርድ አስታውሱ፤+13 እናንተ የአገልጋዩ የእስራኤል ዘሮች፣+እሱ የመረጣችሁ የያዕቆብ ልጆች፣+ ይህን አስታውሱ።
11 የንግሥናህን ክብር ያውጃሉ፤+ስለ ኃያልነትህም ይናገራሉ፤+ל [ላሜድ] 12 ይህም ለሰዎች ታላላቅ ሥራዎችህንና+የንግሥናህን ታላቅ ክብር+ ያስታውቁ ዘንድ ነው።