የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 16:34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 34 ይሖዋ ጥሩ+ ስለሆነ ምስጋና አቅርቡለት፤

      ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።+

  • ዕዝራ 3:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 “እሱ ጥሩ ነውና፤ ለእስራኤል የሚያሳየውም ታማኝ ፍቅር ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና”+ በማለት እየተቀባበሉ+ ይሖዋን ማወደስና ማመስገን ጀመሩ። ከዚያም ሕዝቡ ሁሉ የይሖዋ ቤት መሠረት በመጣሉ ድምፁን ከፍ አድርጎ ይሖዋን አወደሰ።

  • መዝሙር 103:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ይሖዋ ግን እሱን ለሚፈሩት

      ታማኝ ፍቅሩን ከዘላለም እስከ ዘላለም ያሳያል፤+

      ጽድቁንም ለልጅ ልጆቻቸው ይገልጣል፤+

  • መዝሙር 107:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 107 ይሖዋ ጥሩ+ ስለሆነ ምስጋና አቅርቡለት፤

      ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ