-
ዘኁልቁ 20:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 በዚያ ለማኅበረሰቡ የሚሆን ውኃ አልነበረም፤+ ሕዝቡም ሙሴንና አሮንን በመቃወም በእነሱ ላይ ተሰበሰበ።
-
-
ዘኁልቁ 20:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 በኋላም ይሖዋ ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦ “በእስራኤል ሕዝብ ፊት በእኔ ስላልታመናችሁና እኔን ስላልቀደሳችሁ ይህን ጉባኤ እኔ ወደምሰጠው ምድር ይዛችሁ አትገቡም።”+
-