-
ዘዳግም 1:37አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
37 (ይሖዋ በእናንተ የተነሳ በእኔም ላይ እንኳ ተቆጥቶ እንዲህ አለኝ፦ “አንተም ብትሆን ወደዚያ አትገባም።+
-
-
ዘዳግም 3:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 ይሖዋ ግን በእናንተ የተነሳ በጣም ተቆጥቶኝ ስለነበር+ አልሰማኝም። ከዚህ ይልቅ ይሖዋ እንዲህ አለኝ፦ ‘በቃ! ዳግመኛ ስለዚህ ጉዳይ እንዳታነሳብኝ።
-