የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 34:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ዘዳግም 32:36
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 36 ይሖዋ ሕዝቡን ይዳኛል፤+

      አገልጋዮቹ አቅም እንዳነሳቸው፣

      ረዳት የለሽና ደካማ የሆኑት ብቻ እንደቀሩ ሲያይ

      ለእነሱ ያዝንላቸዋል።*+

  • ኢሳይያስ 63:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ በምሕረቱና ታላቅ በሆነው ታማኝ ፍቅሩ

      ለእኛ ባደረገልን ነገሮች ሁሉ+

      ይኸውም ለእስራኤል ቤት ባደረጋቸው በርካታ መልካም ነገሮች የተነሳ

      የይሖዋን የታማኝ ፍቅር መግለጫዎች፣

      ደግሞም ሊወደሱ የሚገባቸውን የይሖዋን ሥራዎች እናገራለሁ።

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 ለሐዘን የዳረገን ቢሆንም እንኳ እንደ ታማኝ ፍቅሩ ብዛት ምሕረት ያሳያል።+

  • ኢዩኤል 2:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤+

      ወደ አምላካችሁ ወደ ይሖዋም ተመለሱ፤

      እሱ ሩኅሩኅና* መሐሪ፣ ለቁጣ የዘገየና+ ታማኝ ፍቅሩ የበዛ ነውና፤+

      ሊያመጣ ያሰበውንም ጥፋት መለስ ብሎ ያጤናል።*

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ