የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 30:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ምክንያቱም የሚቆጣው ለአጭር ጊዜ ነው፤+

      ሞገስ የሚያሳየው* ግን ለዕድሜ ልክ ነው።+

      ማታ ለቅሶ ቢሆንም ጠዋት ግን እልልታ ይሆናል።+

  • መዝሙር 103:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 103:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢሳይያስ 54:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 “ለአጭር ጊዜ ተውኩሽ፤

      ሆኖም በታላቅ ምሕረት መልሼ እሰበስብሻለሁ።+

  • ኤርምያስ 31:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 “ኤፍሬም ከፍ አድርጌ የምመለከተው ውድ ልጄ አይደለም?+

      ብዙ ጊዜ እሱን ተቃውሜ የምናገረውን ያህል፣ አሁንም አስበዋለሁና።

      አንጀቴ ለእሱ የሚንሰፈሰፈው ለዚህ ነው።+

      ደግሞም እራራለታለሁ” ይላል ይሖዋ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ