የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 17:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 በዚህ ጊዜ ከጊልያድ+ ነዋሪዎች አንዱ የሆነው ቲሽባዊው ኤልያስ*+ አክዓብን “በማገለግለውና* ሕያው በሆነው በእስራኤል አምላክ በይሖዋ እምላለሁ፣ በእኔ ትእዛዝ ካልሆነ በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠል ወይም ዝናብ አይኖርም!” አለው።+

  • 1 ነገሥት 17:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 ሆኖም በምድሪቱ ላይ ዝናብ ስላልዘነበ ከተወሰኑ ቀናት በኋላ ጅረቱ ደረቀ።+

  • ኢሳይያስ 42:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ተራሮችንና ኮረብቶችን አወድማለሁ፤

      ደግሞም በላያቸው ላይ ያለውን ተክል ሁሉ አደርቃለሁ።

      ወንዞችን ደሴቶች* አደርጋለሁ፤

      ቄጠማ የሞላባቸውንም ኩሬዎች አደርቃለሁ።+

  • አሞጽ 4:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ‘በተጨማሪም መከር ከመድረሱ ከሦስት ወር በፊት ዝናብ ከለከልኳችሁ፤+

      በአንዱ ከተማ ዝናብ እንዲዘንብ ሳደርግ በሌላው ከተማ ግን እንዳይዘንብ አደረግኩ።

      አንዱ እርሻ ዝናብ ያገኛል፤

      ዝናብ ያላገኘው ሌላው እርሻ ግን ይደርቃል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ