የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 15:39
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 ‘ይህን ዘርፍ በልብሳችሁ ላይ አድርጉ፤ ምክንያቱም እሱን ስታዩ የይሖዋን ትእዛዛት ሁሉ ታስታውሳላችሁ፤ እንዲሁም ትፈጽማላችሁ።+ ወደ መንፈሳዊ ምንዝር የሚመራችሁን የገዛ ልባችሁንና ዓይናችሁን አትከተሉ።+

  • ምሳሌ 4:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ዓይኖችህ በቀጥታ ይዩ፤

      አዎ፣ ፊት ለፊት በትኩረት ተመልከት።*+

  • ምሳሌ 23:4, 5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ሀብት ለማግኘት አትልፋ።+

      ይህን ትተህ በማስተዋል ተመላለስ።*

       5 ዓይንህን ስትጥልበት በዚያ አታገኘውም፤+

      የንስር ዓይነት ክንፎች አውጥቶ ወደ ሰማይ ይበርራልና።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ