-
መዝሙር 9:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 ይሖዋ ሆይ፣ ተነስ! ሟች የሆነ ሰው እንዲያይል አትፍቀድ።
ብሔራት በፊትህ ይፈረድባቸው።+
-
-
ኤርምያስ 18:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ግን
እኔን ለመግደል የጠነሰሱትን ሴራ ሁሉ በሚገባ ታውቃለህ።+
በደላቸውን አትሸፍን፤
ኃጢአታቸውንም ከፊትህ አትደምስስ።
-