የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 11:19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 እኔ ለመታረድ እንደሚነዳ የዋህ የበግ ጠቦት ነበርኩ።

      “ዛፉን ከነፍሬው እናጥፋው፤

      ከእንግዲህም ወዲያ ስሙ እንዳይታወስ

      ከሕያዋን ምድር እናስወግደው” ብለው

      በእኔ ላይ ሴራ እንደጠነሰሱ አላወቅኩም ነበር።+

      20 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ግን በጽድቅ ይፈርዳል፤

      የውስጥ ሐሳብንና* ልብን ይመረምራል።+

      አምላክ ሆይ፣ በእነሱ ላይ የምትወስደውን የበቀል እርምጃ እንዳይ አድርገኝ፤

      ጉዳዬን ለአንተ አቅርቤአለሁና።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ