-
2 ሳሙኤል 22:21-25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 የይሖዋን መንገድ ጠብቄአለሁና፤
አምላኬን በመተው ክፉ ድርጊት አልፈጸምኩም።
-
-
መዝሙር 24:3, 4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ወደ ይሖዋ ተራራ መውጣት የሚችል ማን ነው?+
በቅዱስ ስፍራውስ ሊቆም የሚችል ማን ነው?
-