የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 38:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 የፈጸምኳቸው ስህተቶች በራሴ ላይ ያንዣብባሉና፤+

      እንደ ከባድ ሸክም በጣም ከብደውኛል።

  • መዝሙር 103:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 143:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 143 ይሖዋ ሆይ፣ ጸሎቴን ስማ፤+

      እርዳታ ለማግኘት የማቀርበውን ልመና አዳምጥ።

      እንደ ታማኝነትህና እንደ ጽድቅህ መጠን መልስልኝ።

       2 ሕያው የሆነ ማንኛውም ሰው በፊትህ ጻድቅ ሊሆን ስለማይችል፣+

      አገልጋይህን ለፍርድ አታቅርበው።

  • ኢሳይያስ 55:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ዳንኤል 9:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 አምላኬ ሆይ፣ ጆሮህን አዘንብለህ ስማ! ዓይንህን ገልጠህ በስምህ በተጠራችው ከተማችን ላይ የደረሰውን ጥፋት ተመልከት፤ ልመናችንን በፊትህ የምናቀርበው ከእኛ ጽድቅ የተነሳ ሳይሆን ከታላቅ ምሕረትህ የተነሳ ነው።+

  • ሮም 3:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ስለዚህ ሕግን በመጠበቅ ማንም ሰው* በፊቱ ጻድቅ ነህ ሊባል አይችልም፤+ ምክንያቱም ስለ ኃጢአት ትክክለኛ ግንዛቤ* የሚገኘው በሕጉ አማካኝነት ነው።+

  • ቲቶ 3:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 (እኛ በሠራነው የጽድቅ ሥራ ሳይሆን+ በምሕረቱ)+ እኛን አጥቦ ሕያው በማድረግና በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት በማደስ+ አዳነን።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ