-
መዝሙር 77:5, 6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 የድሮውን ጊዜ መለስ ብዬ አሰብኩ፤+
የጥንቶቹን ዓመታት አስታወስኩ።
-
-
መዝሙር 77:11, 12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ያህ ያከናወናቸውን ሥራዎች አስታውሳለሁ፤
ጥንት የፈጸምካቸውን ድንቅ ተግባሮች አስታውሳለሁ።
12 በሥራዎችህም ሁሉ ላይ አሰላስላለሁ፤
ያከናወንካቸውንም ነገሮች አውጠነጥናለሁ።+
-