-
መዝሙር 12:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ይሖዋ የሚሸነግልን ከንፈር ሁሉ፣
ጉራ የሚነዛውንም ምላስ ይቆርጣል፤+
-
መዝሙር 63:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ንጉሡ ግን በአምላክ ሐሴት ያደርጋል።
በእሱ የሚምል ሰው ሁሉ ይደሰታል፤*
ሐሰትን የሚናገሩ ሰዎች አፍ ይዘጋልና።
-
-
-