-
መዝሙር 14:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ሆኖም ጥልቅ ማስተዋል ያለውና ይሖዋን የሚፈልግ ሰው ይኖር እንደሆነ ለማየት፣
ይሖዋ ከሰማይ ሆኖ ወደ ሰው ልጆች ይመለከታል።+
-
-
ምሳሌ 15:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 የይሖዋ ዓይኖች በሁሉም ቦታ ናቸው፤
ክፉዎችንም ሆነ ጥሩ ሰዎችን ይመለከታሉ።+
-