የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ነገሥት 7:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 ምክንያቱም ይሖዋ የሶርያውያን ሰፈር የጦር ሠረገሎችን ድምፅ፣ የፈረሶችን ድምፅና የታላቅ ሠራዊት ድምፅ እንዲሰማ አድርጎ ነበር።+ በመሆኑም እርስ በርሳቸው “የእስራኤል ንጉሥ እኛን ለመውጋት የሂታውያንንና የግብፅን ነገሥታት ቀጥሮብናል!” ተባባሉ። 7 እነሱም ወዲያውኑ ተነስተው በምሽት ሸሹ፤ ድንኳኖቻቸውን፣ ፈረሶቻቸውንና አህዮቻቸውን እንዲሁም ሰፈሩን እንዳለ ትተው ሕይወታቸውን* ለማዳን እግሬ አውጪኝ አሉ።

  • መዝሙር 20:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 አንዳንዶች በሠረገሎች፣ ሌሎች ደግሞ በፈረሶች ይታመናሉ፤+

      እኛ ግን የአምላካችንን የይሖዋን ስም እንጠራለን።+

  • ምሳሌ 21:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ፈረስ ለጦርነት ቀን ይዘጋጃል፤+

      መዳን ግን ከይሖዋ ዘንድ ነው።+

  • ኢሳይያስ 31:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 እርዳታ ለማግኘት ወደ ግብፅ ለሚወርዱ፣+

      በፈረሶች ለሚመኩ፣+

      ብዛት ባላቸው የጦር ሠረገሎችና

      ብርቱ በሆኑ የጦር ፈረሶች* ለሚታመኑ ወዮላቸው!

      ነገር ግን በእስራኤል ቅዱስ ተስፋ አያደርጉም፤

      ይሖዋንም አይሹም።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ