የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 27:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ይሖዋን አንድ ነገር ለመንኩት፤

      ምኞቴም ይኸው ነው፦

      በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በይሖዋ ቤት እኖር ዘንድ፣+

      ይሖዋ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን በትኩረት እመለከት ዘንድ፣

      ቤተ መቅደሱንም በአድናቆት አይ* ዘንድ ነው።+

  • መዝሙር 84:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ሁለንተናዬ* የይሖዋን ቅጥር ግቢዎች

      እጅግ ናፈቀ፤

      አዎ፣ በጣም ከመጓጓቴ የተነሳ ዛልኩ።+

      ልቤም ሆነ ሥጋዬ ሕያው ለሆነው አምላክ እልል ይላል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ