የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 42:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 42 ርኤም* ጅረቶችን እንደምትናፍቅ፣

      አምላክ ሆይ፣ አንተን እናፍቃለሁ።*

       2 አምላክን፣ ሕያው አምላክን ተጠማሁ።*+

      ወደ አምላክ የምሄደውና በፊቱ የምቀርበው መቼ ይሆን?+

  • መዝሙር 63:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 63 አምላክ ሆይ፣ አንተ አምላኬ ነህ፤ አንተን ዘወትር እጠባበቃለሁ።+

      አንተን ተጠማሁ።*+

      ውኃ በሌለበት ደረቅና የተጠማ ምድር

      አንተን ከመናፈቄ የተነሳ እጅግ ዝያለሁ።*+

       2 ስለዚህ በቅዱሱ ስፍራ አንተን ተመለከትኩ፤

      ብርታትህንና ክብርህን አየሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ