-
መዝሙር 5:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ይሖዋ ሆይ፣ ጠላቶቼ በዙሪያዬ ስላሉ በጽድቅህ ምራኝ፤
ከመንገድህ ላይ እንቅፋቶችን አስወግድልኝ።+
-
-
መዝሙር 27:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ይሖዋ ሆይ፣ መንገድህን አስተምረኝ፤+
ከጠላቶቼ ጥበቃ እንዳገኝ ቀና በሆነ መንገድ ምራኝ።
-