የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 63:11-13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 እነሱም የጥንቱን ዘመን፣

      አገልጋዩ ሙሴ የኖረበትን ጊዜ አስታወሱ፦

      “ከመንጋው እረኞች+ ጋር ከባሕሩ ያወጣቸው የት አለ?+

      በእሱ ውስጥ ቅዱስ መንፈሱን ያኖረው፣+

      12 የከበረ ክንዱ ከሙሴ ቀኝ እጅ ጋር እንዲሄድ ያደረገው፣+

      ለራሱ ዘላለማዊ ስም ለማትረፍ+

      ውኃዎቹን በፊታቸው የከፈለው፣+

      13 አውላላ ሜዳ* ላይ እንዳለ ፈረስ፣

      በሚናወጡ ውኃዎች* መካከል

      ሳይደናቀፉ እንዲሄዱ ያደረገው የት አለ?

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ