-
ማቴዎስ 21:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 “እነዚህ የሚሉትን ትሰማለህ?” አሉት። ኢየሱስም “አዎ እሰማለሁ። ‘ከልጆችና ከሕፃናት አፍ ምስጋና አዘጋጀህ’ የሚለውን ከቶ አላነበባችሁም?” አላቸው።+
-
-
1 ቆሮንቶስ 1:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ከዚህ ይልቅ አምላክ ጥበበኞችን ያሳፍር ዘንድ የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱውንም ነገር ያሳፍር ዘንድ የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤+
-