የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 20:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 በዚህ ጊዜ ሳኦል እሱን ለመግደል ጦሩን ወረወረበት፤+ ስለሆነም ዮናታን አባቱ፣ ዳዊትን ለመግደል ቆርጦ መነሳቱን አወቀ።+

  • ምሳሌ 16:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 ቶሎ የማይቆጣ ሰው+ ከኃያል ሰው፣

      ስሜቱን የሚቆጣጠርም* ከተማን ድል ከሚያደርግ ሰው ይሻላል።+

  • ምሳሌ 22:24, 25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ከግልፍተኛ ሰው ጋር አትግጠም፤

      በቀላሉ ቱግ ከሚል ሰውም ጋር አትቀራረብ፤

      25 አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤

      ለራስህም* ወጥመድ ይሆናል።+

  • ምሳሌ 29:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ሞኝ ስሜቱን* ሁሉ እንዳሻው ይገልጻል፤+

      ጥበበኛ ግን ስሜቱን ይቆጣጠራል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ